ከብዙ አንባቢዎች በደረሰን ጥያቄ መሰረት የአዲስ ገጽ መጽሄት 4ኛ ዕትም ተጨማሪ 1500 ኮፒ ታትሞ ነገ ማክሰኞ ታህሳስ 26 ጠዋት ጀምሮ ለንባብ ይበቃል:: በተለይ አዲስ አበባ እና አካባቢው የምትኖሩ የቅዳሜው ዕትም ያለቀባችሁ አንባቢዎች “አዲስ ገጽ” ማከሰኞ በጠዋት እንገናኝ ትላችኋለች:: ቀጠዩን ዕትም በተቻለ መጠን በዛ ያለ ኮፒ ለማሳተም እንሞክራለን:: መጽሄታችንን መርጣችሁ ስለምታነቡ እናመሰግናለን::
Leave a comment