• ‹‹ዙጥ-15›› መንግሥታት

    ‹‹ዙጥ-15›› መንግሥታት ዳንኤል ቢ. በአፍሪካ አሕጉር ውስጥ ‹‹መሪው ሥልጣን አለቅም አሉ››፣ ‹‹መሪው በሥልጣን ለመቆየት የአገራቸውን ሕገ-መንግሥት አሻሽለው በሀገሪቱ ብጥብጥ ተከሰተ››፣ ‹‹መሪው በሕዝብ ተማጽኖ የሥልጣን ዘመናቸውን አራዘሙ›› ወዘተ. የሚሉ ዜናዎችን መስማት ማንንም አያስደንቅ ይሆናል። በርግጥኝነትም አያስደንቅም። እንደ ዮሪ ሙሴቬኒ፣ ብሌዝ ኮምፓዎሬ፣ ኤድዋርዶ ዶ ሳንቶስ፣ ሮበርት ሙጋቤ፣ ፕሬሪ ንኩሩንዚዛ፣ ፖል ካጋሜ፣ ሳሱ ኑጌሶ ያሉ እፍርታም መሪዎች ባሉባት […]

  • “የእነሀብታሙ አያሌው 19 ፍትሕ-አልቦ ወራት!”

    በበፍቃዱ ኃይሉ በሚያነጋግርና ምናልባትም ደግሞ በዓለም ላይ ተከስቶ በማያውቅ ሁኔታ ኢሕአዴግ ‹‹ምርጫ 2007ን መቶ በመቶ አሸንፌያለሁ›› ብሎ ከማወጁ በፊት ለዚህ ውጤት የሚያበቃ ዘመቻ ቢጤ አድርጎ ነበር። የማይዘነጋው የአንድነት ለዴሞክራሲና ፍትሕ ፓርቲ (አንድነት) እንዲሁም የመላው ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፓርቲዎችን መሰንጠቅ ጨምሮ (‹ገዢው ፓርቲ በምርጫ ቦርድ በኩል እጁን አስገብቶ ስንጥቁን አባብሶታል› የሚለው የብዙኃን እምነት ነው፤) የጋዜጠኞች፣ […]

  • “ግልፅ ደብዳቤ፡- ለታላቁ የኢትዮጵያ የሀይማኖት አባቶች”

    በያላችሁበት የፈጣሪ ፀጋና ሰላም ይብዛላችሁ! አንዷለም አራጌ /ከቃሊቲ እስር ቤት/ ይህንን ግልጽ ደብዳቤ ልጽፍላችሁ ሳስብ ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ ነገር ግን የተለያዩ ጉዳዮችን በተለይም ፖለቲከኛ ሆኖ ለኃይማኖት አባቶች ደብዳቤ መጻፍ የተለያዩ ወገኖች በተለያዩ መላ ምቶች እንዲጠመዱ ብሎም እንዲሳሳቱ እድሉን ይከፍታል የሚሉ ሃሳቦችን ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ለዓመታት በይደር አቆይቸዋለሁ፡፡ ደብዳቤውን እንድጽፍ ሀሳብ ያጫሩብኝ ጉዳዮች ግን ከጊዜ ወደጊዜ እየከፋና […]

  • የአፍሪካ የፍልስፍና ‹‹ዓለም››

    የአፍሪካ የፍልስፍና ‹‹ዓለም›› (ከክፍል ፩ የቀጠለ) በዮሴፍ ሙሉጌታ ባባ ይህ ጽሑፍ ባለፈው ሳምንት፣ ‹‹የአፍሪካ ፍልስፍና ምንነት ጥያቄ ወይስ የምዕራቡ ‹‹ዓለም›› የአስተሳሰብ ቅሬ?›› በሚል ርዕስ የቀረበው ጽሑፍ ቀጣይ ነው፡፡ ጸሐፊው በዚህ መጣጥፍ በይበልጥ ትኩረት አድርገው የሚያነሡት ስለ አፍሪካ የፍልስፍና ዓለም ነው፡፡ አፍሪካ ከጥንት ጀምሮ እስከ ቅኝ-ግዛት ጊዜ ድረስ የነበረችበትን ሁኔታንም በማስረጃ እያስደገፉ የጻፉትን እንዲህ አቅርበነዋል፡፡ እነሆ! […]

  • ‹‹ዴሞክራሲ ወታደር የለውም››

    ‹‹ዴሞክራሲ ወታደር የለውም›› አብርሃም ፍቃዱ ‹‹እመጓ››ን እያነበብኩ መንዝ የተከሰተው ታሪክ ቀልቤን ሳበው። በጓሳ መገራ ፓርክ አቅራቢያ የሚኖሩ ገበሬዎች ማሣቸው መሀል እየገባ ሰብላቸውን ባዶ የሚያስቀር አይጥ አስቸገራቸው። ጎተራቸው እንዳይሞላ የሚያግዳቸውን ጠላት ለመከላከል መርዝ አስቀመጡ። አይጥም እንደልማዷ ወደ ማሣው ስትገሰግስ አዲስ ነገር ታያለች። ያየችውንም ልሳ ጉድጓዷ ሳትደርስ ሜዳ ላይ ትወድቃለች። አሞራ ደግሞ በተራዋ አይጧን ይዛ እብስ ትላለች። […]

  • “ዜና”

    ጋዜጠኛ እና ጦማሪ በፍቃዱ ኃይሉ ሰኞ የመከላከለያ ማስረጃውን ያቀርባል -አራቱ ጦማሪያን ትናንት በጠቅላይ ፍርድ ቤት የይግባኝ ቀጠሮ ነበራቸው በሽብር ወንጀል ተጠርጥረው ከአንድ ዓመት ተኩል በላይ ታስረው፤ በፍትሕ ሚኒስቴር ክሳቸው ተቋርጦ በነጻ ተሰናብተው ከእስር ከተለቀቁት የዞን 9 ጦማሪያንና ጋዜጠኞች መካከል አንዱ የሆነው ጦማሪ በፍቃዱ ኃይሉ፣ የሰውና የሰነድ መከላከለያ መስረጃውን የፊታችን ሰኞ ጥር 30 ቀን 2008 ዓ.ም […]