• የኀይሌ የቅንጦት ዴሞክራሲ የታለች?!

    ኤልያስ ገብሩ ለአንዲት ሉዓላዊት ሀገር እጅግ ወሳኝ ከሆኑ ምሰሶዎች መካከል አንዱ ‹ዴሞክራሲ› ነው። ዴሞክራሲ በሒደት (በረዥም፣ መካከለኛ እና አጭር ጊዜ ውስጥ) የሰፈነባቸው ሀገራት እንዳሉ ሁሉ፤ ይሄው ‹ዴሞክራሲ› ጮራውን ፈንጥቆባቸው ከተወሰነ ጊዜ በኋላ የከሰመባቸውም፤ የፈነጠቀው የ‹ዴሞክራሲ› ብርሃን ወዲያው ከስሞ በድቅድቅ ጭልማ የተዋጡ ሀገራም አሉ። የዴሞክራሲ ብርሃንን ጨርሶ በዘመናቸው ያላዩም ሞልተዋል – በተለይ በእኛዋ አፍሪካ። ከሰሞኑ፣ በረዥም […]

  • አንድ ከሆን አንቆማለን፤ ከተለያየን እንወድቃለን (እስከ ምን ድረስ?)

    ደረጀ መላኩ tilahungesses@gmail.com   ቁጥራቸው የትዬሌሌ ኢትዮጵያውያን መተባበርን ጫና ሰጠተው ይተቻሉ። ሀሳቡ የተቀደሰ ነው። ያለ ህብረት ምን በጎ ነገር አለ? ያለ ሕብረት ብልጽግና፤ ያለ ሕብረት ድል የለም። ደርግ ስልጣን እንደ ያዘ ሰሞን ከመኢሶን እና ከአላማው ደጋፊዎቹ ጋር አንድ ላይ ለመስራት ሞክሯል፤ አሁን የኢትዮጵያ ጌቶች ለመሆን የበቁት ኢህአዴግያውያን በጫካ ሕይወታቸው አስመራ ላይ የአገዛዝ ሥርዓታቸውን ከመሠረቱት ከሻዕቢያ […]

  • ‹‹አልበሰለም!››

    ደርበው ችሮታው ከሰሞኑ ወደ አዲስ አበባው ‹‹አትክልት ተራ›› ጎራ ብዬ ነበር። ጎራ አባባሌ፣ እንደ ሌሎች ጊዜያት ያልዋለ ያላደረ አትክልት አግኝቼ፣ አልወጣልኽ ያለኝን አምሮቴን የሚያወጣ ነገር ልሸምት በሚል ነበር። እና የምፈልጋቸውን በጠቅላላ ገዛዝቼ፣ አንድ ያልገዛሁት ነገር ኖሮ፣ ነጋዴውን እንዲያቃብለኝ ጠየቅኩት። ነጋዴው የሰጠኝ መልስ፣ ‹‹አልበሰለም!›› የሚል ነበር። መግዛት የፈለኩት አቮካዶ ነው። እናም ሌላ ቦታ ገዛዋለሁ ብዬ ከተራው […]

  • ‹የቅንጦት አምሮት› ወይስ ‹የሕልውና መሠረት›?

      በፍቃዱ ኃይሉ ጀግናው አትሌት ክቡር ዶ/ር ሻለቃ ኃይሌ ገ/ሥላሴ ከቢቢሲ ጋዜጠኛው ቲም ፍራንክስ ጋር ባለፈው ሳምንት ያደረገው ቃለ-ምልልስ ብዙዎችን አስቆጥቷል። ኃይሌ የተናገረው ወደ አማርኛ ሲተረጎም፣ “እንደ አፍሪካዊ ዜጋ ዴሞክራሲ ቅንጦት ነው… በጣም አስፈላጊው ነገር መልካም መሪ ነው” የሚል ነው። ኃይሌ ይህንን ያለው ወደፊት (እ.ኤ.አ. በ2020) የኢትዮጵያ መሪ መሆን ይፈልግ እንደሆነ ሲጠየቅ ነው። ኃይሌ “ደስ […]

  • አንዳርጋቸው ጽጌ የት ነው ያለው?

    ሲራክ ተመስገን     ወደጆቹ ኤንዲ እያሉ የሚጠሩት የአርበኞች ግንቦት 7 አመራር የነበረው አንዳርጋቸው ጽጌ፣ በየመን የጸጥታ ኀይሎች ሰንዐ ላይ ተይዞ ለኢትዮጵያ መንግስት ተላልፎ ከተሰጠ ድፍን አንድ አመት አለፈው። ዩ.ኤስ አሜሪካ የምትታተመው 7ኪሎ መጽሔት፣ «ኤንዲ ያቺን ሰዐት» በሚል ርዕስ ስለ አንዳርጋቸው ጽጌ አያያዝ እና ማንነት በሰፊው ጽፋ ነበር። እሷ ስለሰነዐው የአንዳርጋቸው አያያዝ ከጻችው ውስጥ አንዱን […]

  • የአፍሪካ የፍልስፍና (ክፍል ፫)

    ዮሴፍ ሙሉጌታ ባባ     ይህ ጽሑፍ ባለፈው፣ ‹‹የአፍሪካ የፍልስፍና ‹‹ዓለም›››› በሚል ርዕስ የቀረበው ጽሑፍ ቀጣይ ነው፡፡ ጸሐፊው በዚህ መጣጥፍ በአፍሪካ ፍልስፍና ላይ ትኩረት አድርገው፣ ሌሎች ነጥቦችንም ያሳዩናል፡፡ እነሆ!   II There is no power relation without correlative constitution of a field of knowledge, nor any knowledge that does not presuppose and constitute at the […]

  • “ርዕስ አንቀጽ”

    የሕግ ሰዎች፣ ሕግን ታደጓት!   ኅሊና ያለው ሰው ፈርቶ መኖርን አይተውም። ሌላውም ፈርቶት ኑሮውን እንዲተው አያደርግም። ባዶ እግሩን ሲሄድም ክንፍ አውጥቶ ሲበርም – ሰው ነውና ሁሌም የሆነውን ሆና እንጂ – ለአንዱ ሌላኛውን ‹‹አይገድልም››። ለራሱ ድሎት፣ ከሌለው ሥር ምድር እንደ ምንጣፍ ተጠቅልላ እንድትነሣ አያሤርም፣ አይሠራም። ኅሊና ያለው ሰው – ሕግና ማስፈጸሚያ ስላለው እሺታውም እምቢታውም፣ ፍቅሩም ጥሉም፣ […]

  • የመበደል ጀግኖች እና የምግባር አጠሮች ቀዬ

    አብርሃም ፍቃደ ከለሊቱ ስድስት ሰዓት አካባቢ ከመንገድ ማዶ የሚሰማው ድምጽ ክፍሌን ሞልቶታል። የምሰማውን ድምጽ እየታገልኩ ከሁለት ሰዓታት በኋላ ተኛሁ። ሲነጋጋ ከሁለት የተለያዩ ተቋማት የሚመጣ አስገምጋሚ ድምጽ አነቃኝ። የነዚህን ሦስት የተለያዩ የእምነት ተቋማት ጥሪ ሳስብ ማታ በሬድዮ ያዳመጥኩትን ጉዳይ ማመንዠክ ጀመርኩ።   ማርታ ትባላለች። እናቷ ልጅ ሳለች ነበር የሞተችባት። ያደገችውም አጎቷ ቤት ነው። የአጎቷ ሚስት ከአንድ […]

  • “በዛቻ እና በማስፈራሪያ የባከኑት የፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ሦስት ዓመታት”

    ከተስፋዬ አ. (tes983398@gmail.com)   እንደ መግቢያ እነሆ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በራሷ ልጆች መመራት ከጀመረች 57 ዓመት ሊሞላት ጥቂት ወራት ቀራት። በእነዚያ 57 ዓመታት ውስጥ አሁን በመንበሩ ላይ ያሉትን ሳይጨምር 5 ፓትርያርኮችን አስተናግዳለች። እነዚህ አባቶች በዘመናቸው በቤተክርስቲያንና በምድሪቱ ላይ የራሳቸውን አሻራ አሳርፈው አልፈዋል። አቡነ ማትያስ ስድስተኛው የቤተክርስቲያናችን ፓትርያርክሲሆኑ፤ ከቀናት በኋላም ሦስተኛ ዓመት በዓለ ሢመታቸውን ያከብራሉ። እኔም […]

  • “ዜና”

    እነ ሀብታሙ አያሌው ለየካቲት 18 ቀን 2007 ዓ.ም ተቀጠሩ በጸረ-ሽብርተኝነት አዋጅ ተጠርጥረው ከታሰሩ በኋላ ባለፈው ዓመት መጨረሻ ላይ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ‹‹መከላከል ሳያስፈልጋችሁ በነጻ እንዲሰናበቱ›› የሚል ብይን ሰጥቷቸው የነበሩትና አቃቤ ህግ ይግባኝ ጠይቆባቸው ጉዳቸው በጠቅላይ ፍርድ ቤት እየተከታተሉ የሚገኙት ፖለቲከኞቹ አቶ ሀብታሙ አያሌው፣ የሺዋስ አሰፋ፣ አብርሃ ደስታ፣ ዳንኤል ሺበሺ እንዲሁም መምህር አብርሃም ሰለሞን […]