ኦሮሚያ በልጆቿ አሟሟት ደም አለቀሰች! (ኦሮሚያ ዱኣ ኢጆሌሼን ኢገ ቦሴ!)
ሀብታሙ ምናለ የህዝቡንና ወገኑን ግፍ እና መከራ ብሎም የሚደርሰውን ሰቆቃ እንዳላየ፣ እየሰማ እንዳልሰማ በመሆን ኢትዮጵያዊነቱን እርግፍ አድርጎ ትቶ ቀንም ሆነ ማታ አሳቡና አዳሩ፡- ጀርመን ውስጥ ስለሚደረገው አፈና ፤ ፈረንሳይ ውስጥ ስለተደረገው ግድያ፤ አሜሪካ ውስጥ ስለደረሰው ፍንዳታ የሆነበት፣ ከማዘን አልፎም ዳስ ጥሎ ለቅሶ መቀመጥ የሚቃጣው አለ፡፡ ምክንያቱም ለእሱ ሰው ማለት በውጭ ያለ ባዕድ ነው፡፡ እዚህችው ሀገሩ […]