• የአፍሪካ የፍልስፍና

    (ክፍል ፬)   ዮሴፍ ሙሉጌታ ባባ     ይህ ጽሑፍ በባለፈው የመጽሔቷ ዕትም፣ ‹‹የአፍሪካ የፍልስፍና›› በሚል ርዕስ የቀረበው ጽሑፍ (ክፍል ፫)ቀጣይ ነው፤ በአፍሪካ ፍልስፍና ላይ ‹‹አዲስ ገጽ›› ስታስተናግድ የቆየችው የጸሐፊው እይታም በዚህ ይቋጫል፡፡ በዚህ ክፍል የምዕራባዊያን ዐብይ ፈላስፎች – እንደ  Montesquieu, Voltaire, Kant, Hume, Hegel, Marx ወዘተ. – ስለ አፍሪካና አፍሪካውያን የደረሱት ፍልስፍናዊ ሠነዶች ስለምን […]

  • ቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ እና ተቋማዊ ክስረቱ

    ከተስፋዬ አ. tes983398@gmail.com ለመግቢያ ያህል የድኅረ አብዮት ሰለባ ከሆኑ የቤተክርስቲያን ተቋማት አንዱ ቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ ነው፡፡ይህ ኮሌጅ ለ18 አመታት ከተዘጋ በኋላ 1985 ዓ.ም ዳግም ተከፍቷል፡፡ መንፈሳዊ ኮሌጁ ከመንግሥት ድጎማ ተላቆ ኦርቶዶክሳዊው ምዕመን በሚያዋጣው ገንዘብ እንዲተዳደር፣ ዘመኑን የዋጀና የቤተክርስቲያኒቱን ክብር በሚያስጠብቅ ተግባርና ኃላፊነት ተሰጥቶት ዳግም ከተከፈተ ወዲህ ከ1500 በላይ ተማሪዎችን አስመርቋል፡፡ እኔም በዚህ ጽሑፍ ኮሌጁ […]

  • “ርዕስ አንቀጽ”

    ፌዴሬሽኑ ፈርሷል፤ የእርቀ-ሰላም ጉባዔ ባስቸኳይ ይጣራ! የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ (ኢ.ፌ.ዴ.ሪ) በታላቅ ህዝባዊ – እምቢተኝነት ሳቢያ ‹ፌዴራላዊ› የሚባለውን ስርዓት ካቆሙት ክልሎች ውስጥ በትልቅነቱ የሚጠቀሰው የ‹‹ኦሮሚያ›› ክልል በወታደራዊ አስተዳደር ውስጥ ገብቷል፡፡ የክልሉ የይስሙላ ‹አስተዳደሪ› የሆነው የኢህአዴግ አባል ግንባር ኦ.ህ.ዴ.ድም በህዝባዊው ተቃውሞ ምክንያት ህልውና በገቢር ተዳክሟል፤ አክትሟል፡፡ በሀገሪቱ ደቡባዊ እና ምዕራባዊ አካባቢዎችም ከፍተኛ የህዝብ ‹‹አልገዛም ባይነት›› መንፈስ […]