• ‹‹አሁን ሕዝቡ ሙሉ በሙሉ በመንግስት በጎ ፍቃደኝነት ስር ወድቋል››

    አቶ አምኃ መኮንን /የህግ ባለሙያ/ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል፡፡ መቀመጫውን እንግሊዝ ሀገር ባደረገው ‹‹ኤሴክስ›› ዩኒቨርሲቲ በዓለም-ዓቀፍ የሰብዓዊ መብት ድንጋጌ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ሰርተዋል፡፡ እንደዛሬው በጥብቅና እና በሕግ አማካሪነት ከመሰማራታቸው በፊት በፍትሕ ሚኒስቴር ውስጥ ለበርካታ ዓመታት አገልግለዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪነትም በግል ዩኒቨርሲቲዎች አስተምረዋል፡፡ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በፀረ-ሽብርተኝነት አዋጁ የተከሰሱ እና እየተከሰሱ ለሚገኙ ሰዎች ጠበቃ በመሆን […]

  • “ለኢትዮጵያ ኦሮሞም ትግሬ ነው”

    ተማም አባቡልጉ በኦሮሚያ ክልል ሰሞኑን በተደረገው ሕዝባዊ የመብት ጥያቄ ከ190 በላይ ኢትዮጵያውያን ተገድለዋል። ለዚህም (1) የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፤ (2) የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታሞዦር ሹም ሳሞራ የኑስ፤ (3) የሀገሪቷ ደህንነት ሹም (ዋና አዛዥ)፤ (4) የፌዴራል ፖሊስ ዋና አዛዥ፤ እና (5) ኢህአዴግ ኃላፊነቱን ይወስዳሉ። ስለሆነም እነዚህ ስለሆነው ሁሉ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተከሰው በዓለም አቀፍ ደረጃ […]

  • “በስፖርት ስም የሚነግዱት የራዲዮ ጣቢያዎቻችን”

    ፍርድያውቃል ንጉሤ (firdyawkal@gmail.com) ያኔ ልጆች ሳለን (ከሁለት ዐሥርት ዓመታት በፊት) ሀገራዊም ሆነ አለም አቀፋዊ የስፖርት ክንውኖችን የምንከታተለው በኢትዮጵያ ሬዲዮና በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በሚቀርቡት መደበኛ የስፖርት ፕሮግራሞች ነበር – ዘወትር ሰኞ ምሽት ከሁለት ሰዓት ዜና በኋላ። በወቅቱ ለሰላሳ ደቂቃ ብቻ በምናገኛቸው የስፖርት ፕሮግራሞች ላይ በብዛት የሚቀርቡት የሀገር ውስጥ የስፖርት ክንውኖች ሲሆኑ፣ እነርሱም እግር ኳስ ላይ ብቻ የተንጠለጠሉ […]

  • “ስለአገራዊ ለውጥ ስናስብ፣ “የዘገየችበት ምንድን ነው ምክንያቱ?”

    (ክፍል – 2) ዩሐንስ ሞላ [በክፍል 1፥ ለውጥ እንዲዘገይ አስተዋጽኦ አድርገዋል ተብለው ከታመኑ ጉዳዮች መካከል፥ የለውጥ አራማጅነትን ህልም ይዘው እየተንቀሳቀሱ፣ ‘የራስን የአስተሳሰብ አድማስ ለመለወጥ መዘግየት’፣ ‘ለራስ የሚሰጥ አጉል ግምት’፣ ‘በለውጥ ሂደት ውስጥ ዕውቅናን ማሠስ’፣ ‘ግልብነትና ትኩስ ትኩሱን ቃርሚያ’’ እና ‘ሰድቦ ለሰዳቢ መስጠት’ የሚሉ ንዑስ ርዕሶችን አንስተን በወፍ በረር ለማየት ሞክረናል። እነሆ ዛሬም በቀጣዩ ክፍል ሌሎቹን […]

  • ‹‹በእኛ እምነት፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ የሆነ ፕሬስ መፈጠር አለበት››

    አቶ ጌታቸው ረዳ /የመንግስት ኮሙዩኑኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሚኒስትር/ የመንግስት ኮሙዩኑኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሚኒስትር የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ የ‹‹አዲስ ገጽ›› አምስተኛ ዕትም እንግዳችን እንደነበሩና የቃለ-ምልልሳቸውም የመጀመሪያ ክፍል መስተናገዱ ይታወቃል፡፡ ሚኒስትሩ ከጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ እና አናንያ ሶሪ ጋር ያደረጉት ቃለ-ምልልስ የመጨረሻ ክፍል እንዲህ ቀርቧል፡፡ መልካም ንባብ! ስለ አቶ በቀለ ገርባ ሲነሳ፣ ‹‹ከሌሎች ኃይሎች ጋር ግንኙነት አላቸው›› ተብለው […]

  • “የትኛው ትግል?” (‹‹ትጥቅ››፣ ‹‹ሰላማዊ››፣ ‹‹ሁሉን አቀፍ››፣ ‹‹አብዮት››፣ ‹‹ሕዝባዊ እንቢተኝነት››?)

    ኤልያስ ገብሩየትኛው ትግል ይበጃል? (የለውጥ መንገድህን አንተው ምረጥ) በአንድ ሉዓላዊ ሀገር ውስጥ የሚኖሩ የኅብረተሰብ ክፍሎች የተለያዩ ዓይነት ለውጦችን ይሻሉ፡፡። የሚያሿቸው ለውጦች ይዘት ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ ወዘተ. ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ የሆኖ ሆኖ ማናቸውም የመረጡትን ለውጥ ቢያሹ አግባብነት ይኖረዋል፡፡ ይህም ሲባል፤ ይህ መሻት ሌላው ቢቀር ቢያንስ አግባብነት ካላቸው የሰብዓዊ ፍጡራን የሞራል እና የሕግ አግባቦች አንጻር ያልተቃረነ መሆኑ ከግንዛቤ […]

  • “ርዕስ አንቀጽ”

    ኢቴቪ፣ ‹‹ኢብኮ›› ለባለቤቱ ይመለስ! ላለፉት 50 ዓመታት አገልግሎቱን ሲሰጥ የቆየውን የቀድሞ ‹‹የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን››፣ የአሁኑ ‹‹የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን›› የተቋቋመበትን ዓላማ ለማስፈጸም መመሥረቱ ይታወቃል። ባሳለፍናቸው ዓመታትም በኢትዮጵያ ሕዝብ ሥነ- ልቦና ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳረፉ ሁነቶችን በመዘገብ፣ በማሳወቅ፣ በማዝናናት እና መረጃ በማቀበል ሚናውን ለመወጣት ሞክሯል። ይሁንና ገና ከምሥረታው ጀምሮ ከሕዝብ ይልቅ ዘውዳዊ አገዛዝን በማሞካሸት እና በማንቆለጳጰስ ሥራውን የጀመረው […]

  • “የኢትዮጵያውያን ታላቁ ፍላጎት ነጻነት መጎናጸፍ ነው”

    ደረጀ መላኩ tilahungesses@gmail.com የዘመናዊቷ ኢትዮጵያ ገጽታ በድርቅና ችጋር ሊተረጎም ይችላል። የኢትዮጵያ ሕዝብ ያጣው መሠረታዊ ነገሮችን ብቻ ሳይሆን፣ በነጻ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚገኙትን ሰላምና ብልጽግናን ጭምር ነው። ሀገሪቱ በጦርነት፣ በጎሳ ግጭቶች፣ ስር በሰደደ የሥራ አጥ ክምችት፣ በጭቆና፣ ዛሬ ደግሞ እጅግ ከፍተኛ በሆነ የምግብ ዋጋ ንረት ፍዳዋን የምታይ ናት። በእኔ እምነት የእነዚህ ሁሉ መጠነ ሰፊ ችግሮች ምክንያት የነጻነት […]

  • “ምኞታችን የት ደረሰ? (ከ‹ሰባት›ስ ማን ያፋታን?)”

    ደርቤ ችሮታው ፈረንጆች የአዲስ ዓመት በዓላቸውን ሲያከብሩ፣ ያሳለፉትን ዓመት (2015) ገምግመው ለ2016 ያላቸውን ምኞት ሲገልጹ፣ እቅዳቸውን ሲነግሩን ወዘተ. ነበር። ለዛሬው ጽሑፌም መነሻ የሆነኝ ይሄው ጉዳያቸው ነው። የሰው ልጅ ወደ ምድር ከመጣበት ጊዜ ጀምሮ አካባቢውን፣ ጊዜውን፣ ሐሳቡን… ለራሱ እንዲመቸው አድርጎ ሲያስተካክል ቆይቷል፤ ይህም ይቀጥላል። ‹‹ለራሱ እንዲመች› ካደረጋቸው ነገሮች መካከል አንዱ የጊዜ አቆጣጠር ነው። እርሱም ጊዜን በኖረበት […]

  • “የአፍሪካ መሪዎች ለምን ከዓለም ዓቀፉ ፍርድ ቤት መውጣት ፈለጉ?”

    ዳዊት ሰለሞን የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሑሩ ኬንያታ በ26ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ስብሰባ ጓደኞቻቸውን ከዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት አገሮቻቸውን እንዲያስወጡና ህብረቱም ለዚህ የሚሆን የመውጫ ስትራቴጂ እንዲነድፍ ጠይቀዋል፣ ህብረቱም የኡሁሩን ፕሮፖዛል ያለምንም ማሻሻያ መቀበሉን አስታውቋል፡፡ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ አጽንኦት በመስጠትም ለሚኒስትሮች ኮሚቴ ኃላፊነት ተሰጥቶ በሄግ ከሚገኘው ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት አፍሪካዊያን እንዲወጡ ይደረግ ዘንድ ወትውተዋል፡፡ ዓለም አቀፉን ፍርድ […]