ቃለ-ምልልስ – ጋዜጠኛ ጸደይ ለማ /የ‹‹አዲስ ስታንዳርድ›› መጽሄት ዋና አዘጋጅ/
‹‹ሀሳብ ስጋት የሆነበት መንግስት ሀገር መምራት አይችልም›› ‹‹መንግስት ሀሳብን ፈርቶ መኖር አይችልም›› ‹‹ሕገ-መንግስቱን ሳያከብር ‹መንግስት ሆኜ እቀጥላለሁ› ካለ የዋህነት ነው›› ጋዜጠኛ ጸደይ ለማ /የ‹‹አዲስ ስታንዳርድ›› መጽሄት ዋና አዘጋጅ/ ወደጋዜጠኝነት ሞያ ከተቀላለቀች 16 ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ የመጀመሪያው የእንግሊዘኛ ጋዜጣ በሆነችው ‹‹አዲስ ትሪቡን›› ላይ ጋዜጠኝነትን አንድ ብላ ጀመረች፡፡ ‹‹ኢንተርፕርነር›› እና ‹‹ዴይሊ ሞኒተር›› በተሰኙ እንግሊዘኛ ጋዜጦች ላይም ሰርታለች – […]