• ቃለ-ምልልስ-ይልቃል ጌትነት (ኢንጂነር)/ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር/

    ‹‹ሁሉን አሳታፊ ጊዜያዊ የሽግግር መንግስት መቋቋም አለበት!›› ይልቃል ጌትነት (ኢንጂነር)/ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር/ በቅርብ ጊዜ የኢትዮጵያ ፖለቲካ መድረክ ላይ አሻራቸውን ካኖሩ ወጣት ፖለቲከኞች ውስጥ ይመደባሉ፡፡ ባሳዩት የፖለቲካ አመራር ብቃትና ድፍረት የተነሳም በፓርቲው ውስጥ ቁልፍ ቦታ ይዘው እስካሁን ዘልቀዋል፡፡ በዙሪያቸው የሚነሱ ብዙ አከራካሪ ጉዳዮችና ትችቶች እንዳሉም ይታወቃል፡፡ ኤልያስ ገብሩ ከእኚሁ ፖለቲከኛ ጋር ሰፋ ያለ ቆይታ አድርጓል፡፡ […]

  • 70/30

    ፅጌረዳ ጎንፋ “10 ኢንጂነር፣ 2 ኢኮኖሚስትና 2 ሶሺዎሎጂስት” እሳቸው ባለፈው ሳምንት ከምሁራኑ ጋር በተወያዩበት ወቅት አንድ ድልድይ ለመስራት የሚያስፈልገውን የባለሙያ ምጣኔ የተናገሩት ነው:: ለጥቀውም “ይህ ፖሊሲ የኢትዮጵያን ታሪክ አና የታሪክ ት/ት ምርምርን ያቀጭጫል›› የሚል ጥናት ከቀረበ አልቆረብንበትም፤ ይቀየራል::” ባሉት መሰረትም ላለፉት ቀናት ሰለቸኝ፣ ደከመኝ ሳልል አጥንቼ የደረስኩበትን ውጤት እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡- /በእውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ/ ከጥቂት […]

  • ፓትርያርክ ይሳሳታል!

    ተስፋዬ አ. (tes983398@gmail.com) ለመግቢያ ያህል “ሕገ ቤተክርስቲያን”፣ “ፓትርያርክ” እና “ቅዱስ ሲኖዶስ” በዚህ መጣጥፍ ላይ ተደጋጋሚ የተጠቀሱና የመጣጥፉን ሀሳብ የተሸከሙ ቃላት ሲሆኑ ለነዚህ ቁልፍ ቃላት በቅደም ተከተላቸው መሠረት አውዳዊ ትርጓሜ በመስጠት የዛሬውን ጽሑፌን ልጀምር፡፡ “ሕገ ቤተክርስቲያን” የቤተክርስቲያኒቱ መንፈሳዊ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አስተዳደርን በሚመለከት የበላይ ሕግ ሲሆን የቤተክርስቲያኒቱ እናት ሕግ በመባል ይታወቃል፡፡ “ፓትርያርክ” ርዕሠ አበው፣ አበ ብዙኃን የሚል […]

  • የትግራይና የአማራ ሕዝብ ከንፈርና ጥርስ

    (የወልቃይት ሕዝብ መብት መከበር አለበት፤ ለድርድር አይቀርብም) ተማም አባቡልጉ የወልቃይት ሕዝብ ማንነት ጥያቄ መፍትሔ አግኝቶ ያለማወቁን ኢህአዴግ የማንንም ጥያቄ ፈትቶና መልስ ሰጥቶ ካለማወቁ ተነስተን መገመት አያቅተንም እንጂ ሕዝቡ በትክክል አልተመለሰልኝም በማለት ውሳኔ ያገኘን ጉዳይ እንኳ ዳግም የማንሳት መብት አለው፡፡ ይህ የማይቻል የሚያስመስልብን ደግሞ ኢሕአዴግ ነው፡፡ ኢሕአዴግ የአንድ ሀገር ዜጎች ሆነን ያልሆንን ማስመሰል ጨምሮ ምንም ያላስመሰለብን […]

  • ፍልስፍናና የምዕራቡ “ዓለም” ጠበብት የተረቶች ሁሉ ተረት!

    በዮሴፍ ሙሉጌታ ባባ kankokunmalimaali@gmail.com ክፍል 5 የወጣለት ዘረኝነት በማቀንቀን ከሚታወቁ አብይ የምዕራቡ ዓለም ፈላስፎች መካካል ጊዮርግ ቪልሄልም ፍሪድሪሽ ሄጌል—Georg Wilhelm Friedrich Hegel (1770-1831)፣ ዣን ዠክ ሩሶ—Jean-Jacques Rousseau (1712-1778)፣ አማኑኤል ካንት—Immanuel Kant (1724-1804)፣ ዴቪድ ሂዩም—David Hume (1711-1776)፣ ሻርል ደ ሞንተስኪየ—Charles de Montesquieu (1689-1883) እና ካርል ማርክስ—Karl Marx(1818-1883) ይጠቀሳሉ። ለምሳሌ፡- የሄጌል ዘረኝነት በአውሮፓዊያን ፈላስፎች ዘንድ እንኳ ሳይቀር […]

  • የግንኙነት ዋጋ ንረት (ከዚህ ወዲያ ሽብር?)

    ዩሐንስ ሞላ የሶስት አገራት ወግ “በታንዛኒያ፣ በኬንያ እና በኢትዮጵያ የሚገኙ ወጣቶች የኢንተርኔትና ስልክ አጠቃቀማቸው ምን ይመስላል? በየሚኖሩበት አካባቢ የሚያገኙት አገልግሎትስ?” በሚሉ ጉዳዮች ዙሪያ በቪኦኤዋ ጋዜጠኛ ጽዮን ግርማ አስተባባሪነት በስልክ ተወያይተን ነበር። (ውይይቱ እሁድ መጋቢት 25 ቀን 2008 ዓ.ም. የተላለፈ ሲሆን፥ ድምጹ ድረ ገጻቸው ላይ ይገኛል።) እገምት እንደነበረውና ከውይይቱ እንተገነዘብኩት፥ በኬንያ እና ታንዛንያ በዛ ያሉ የቴሌኮም […]

  • ጤና – ለምን እንወፍራለን? ትርፍ ስብስ እናከማቻለን?

    ለምን እንወፍራለን? ትርፍ ስብስ እናከማቻለን? ይሁኔ አየለ (ዶ/ር) yihayele@gmail.com ልክየለሽ ውፍረትን (ኦቢሲቲ) የዓለም ጤና ድርጅት ‹‹ወረርሽኝ ደረጃ ላይ ደርሷል›› በማለት የወረርሽኝ (obesity epidemic) ደረጃ ሰጥቶታል፡፡ በተደረገ የትንበያ ጥናትም በ 2050 (እ.አ.አ) ከመቶው ሰባ አምስቱ የዓለም የበሽታ ሸክም በምንሸከመው የስብ ክምችት እንደሚመጣ ተነግሯል፡፡ ውፍረት ‹‹እንዴት አምሮብሃል›› በሚባልበት ሀገር ሊያደርስ የሚችለው ጥፋት ሲታሰብ በጣም አስደንጋጭ ነው፡፡ ለዚህም […]

  • አዲስ አበባን ለልጆቿ መልሱላት!

    ሀብታሙ ምናለ ጠዋት የእንቅልፍ አምሮትህ ሳይወጣልህ የማደሪያህ በር በተደጋጋሚ ሲንኳኳ ምን አይነት እንግዳ እንደመጣ ለማወቅ ሰፍ ብለህ ስትከፍት፡- ወረቀትና እስኪርቢቶ በመዳፉ ጨብጦ ፊቱን አንዴ ፈገግ፤ ሲፈልግ ጨፍገግ እያደረገ አዲስ አበበኛ ባልሆነ የአነጋገር ዘይቤ ስምህን በመጠየቅ የነገርከውን ስም በመጻፍ ወረቀቱን እንኳን ልትቀበለው ፍቃደኛ መሆንህን ሳያረጋግጥ ‹‹በቀጣዩ ቀን ቀበሌ ስብሰባ አለ!›› ይልሃል ብጣሽ ወረቀት ወደ እጅህ እየሰደደ፡፡ […]

  • የይሳቅ ራቢን አስተሳሰብ እሩቡ ኢሕአዴጎችን ጋር ቢኖር ኖር …

    ግርማ ካሳ የአሥራ ሰባት አመት ወጣት ነዉ። ጥይት የጎረሰ ሽጉጥ በእጁ ይዟል። እጅግ በጣም ብዙ ሕዝብ በተሰበሰበበት አደባባይ፣ ንግግር አድርገዉ ወደ ጨረሱ አንድ የእድሜ ባለጸጋ ሰዉዬ ቀስ በቀስ ይጠጋል። ሳያስቡት የያዘዉን ሽጉጥ ወደ እርሳቸዉ ደቅኖ ይተኩሳል። ሰውየዉ ይወድቃሉ። አካባቢዉ ተረበሸ። ተናወጠ። አምቡላንስ ተጠርቶ በአፋጣኝ በስፍራዉ ደረሰ። የወደቁትን አባት በአምቡላንሱ የነበሩ የህክምና ባለሞያዎች አነሷቸዉ። የፍጥነት ጉዞ […]

  • ጆሮ ለባለቤቱ ባዳ ነዉ!

    ኤርሚያስ የሺጥላ ጆሯችን መዓት በመስማት ሠለጠነ እንጂ አሁን አሁን የሚሠማው ጉድ ድሮ ወይም በነ አጤ ምንይልክ ጊዜ የነበረ ጆሮ ቢሠማው ወይም ጨርቁን ጥሎ ያብዳል ወይ? «ምናለ ድፍን ብዬ ባረፍኩት» ብሎ ያማርራል ብዬ አስባለሁ፡፡ «ምን ሠምተህ ነው?» አላችሁ አይደል!? ይሄን እኮ ነዉ የምለው! ሲጀመር እኔ መዓት ላወራችሁ አስቤ አይደለም፡፡ እንደውም …ካሎት ሁሉን ቻይ ጆሮ ላይ ጥቂት […]